2 ሳሙኤል 12:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ሀብታሙ ሰው ብዙ የቀንድ ከብቶችና የበግ መንጋ ነበሩት፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ባለጠጋው እጅግ ብዙ በጎችና የቀንድ ከብቶች ነበሩት፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ሀብታሙ እጅግ ብዙ በጎችና የቀንድ ከብቶች ነበሩት፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ባለጠጋውም እጅግ ብዙ የበግና የላም መንጋ ነበረው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ባለጠጋውም እጅግ ብዙ በግና ላም ነበረው። See the chapter |