2 ቆሮንቶስ 5:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እርሱንም ስንለብስ ራቁታችንን ሆነን አንገኝም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በርግጥ ከለበስነው ዕራቍታችንን ሆነን አንገኝም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ከለበስነውም በኋላ ዕራቍታችንን የምንገኝ አይደለንም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። See the chapter |