ዘካርያስ 3:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የጌታም መልአክ በኢያሱ ላይ እንዲህ ሲል ብያኔ ሰጠ፦ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የእግዚአብሔርም መልአክ ለኢያሱ ይህን ማስጠንቀቂያ ሰጠው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ከዚህ በኋላ መልአኩ ኢያሱን በማስጠንቀቅ፦ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያሱ እንዲህ ሲል አዳኘበት፦ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያሱ እንዲህ ሲል አዳኘበት፦ See the chapter |