Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጐረቤቶቼ ሳቁብኝ እንዲህም አሉ፦ “ይህ ሰው ምንም አይፈራም፤ እንዲህ ያለ ሥራ በመስራቱ ሊገድሉት ፈልገው ሸሽቶ አምልጦ ነበር፤ አሁንም የሞቱትን ሰዎች ሬሳ ይቀብራል።”

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ጎረ​ቤ​ቶ​ችም ሳቁ​ብኝ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “ይህ ሰው ስለ​ዚህ ሥራ እገ​ደ​ላ​ለሁ ብሎ አይ​ፈ​ራ​ምን? ንጉሥ የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ይቀ​ብ​ራ​ልና።”

See the chapter Copy




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:8
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements