Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷም “ከደሞዜ በተጨማሪ የተሰጠችኝ ሥጦታ ናት” አለችኝ። እኔ ግን አላመንኳትም፥ ለባለቤቶችዋ እንድትመልስ ነገርኳት፥ በእስዋም በጣም አፈርሁ፤ እርሷም “አንተ ያደረግሃቸው ምጽዋቶች የት አሉ? መልካም ሥራዎችህስ ሁሉ የት አሉ? እነዚህን በጎ ተግባራት በመፈጸምህ ያገኘኸው ምን እንደሆነ ሁሉም ሰው ያውቃል።” ስትል መለሰች።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 እር​ሷም አለ​ችኝ፥ “በደ​መ​ወዜ ላይ ሰጡኝ፤” እኔ ግን አላ​መ​ን​ኋ​ትም፤ ለባ​ለ​ቤ​ቶ​ቹም መልሺ ብዬ ከእ​ርሷ ጋር ተከ​ራ​ከ​ርሁ፤ እር​ሷም መልሳ፥ “ጸሎ​ት​ህና ምጽ​ዋ​ትህ ወዴት ነው? እነሆ በላ​ይህ ያለው ሁሉ ታወቀ” አለ​ችኝ።

See the chapter Copy




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:14
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements