Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በግንቡ ላይ ድንቢጦች መኖራቸውን አላወቅሁም ነበር፤ ትኩስ ኩሳቸውም በዐይኖቼ ላይ ወደቀብኝና ነጭ ነጥብ ሆነ፤ ለመታከም ወደ ሐኪሞች ሄድሁ፥ ግን መድኃኒት ባደረጉልኝ ቍጥር ነጥቦቹ እየተጨመሩ ሄዱና ጭራሹን ታወርሁ። ለአራት ዓመታት ማየት አልቻልሁም፤ ዘመዶቼም በኔ ነገር በጣም ያዝኑ ነበር፤ አሂካር ወደ ኤሊማይስ እስከሄደበት ጊዜ ድረስ ለሁለት ዓመታት ተንከባከበኝ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በዕ​ድ​ሞው ላይም ወፎች እን​ዳሉ አላ​ወ​ቅ​ሁም፤ ፊቴም ተገ​ልጦ ሳለ እነ​ዚያ ወፎች በዐ​ይኔ ላይ የሚ​ያ​ቃ​ጥል ኩስ ጣሉ​ብኝ፤ በዐ​ይ​ኔም ብልዝ ወጣ​ብኝ፤ እኔም ወደ ባለ መድ​ኀ​ኒት ሄድሁ፥ ነገር ግን የጠ​ቀ​መኝ የለም፤ ብቻ​ዬን ወደ ኤል​ማ​ድያ እስ​ክ​ሄድ ድረስ አኪ​አ​ክ​ሮስ ይመ​ግ​በኝ ነበር።

See the chapter Copy




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:10
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements