Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




This book is not inspired by God and is not part of the Christian canon or the Jewish Tanakh. It is shown only for historical and study purposes. View full explanation

መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 በአገሬ እስራኤል ምድር በነበርኩበት ጊዜና ገና ወጣት ሳለሁ፥ የአባቶቼ የናፍታሊ ወገኖች በሙሉ የዳዊትን ቤትና ኢየሩሳሌምን ጥለው ሄዱ። ይህች ከተማ ከእስራኤል ነገዶች በሙሉ ተመርጣ፥ የእግዚአብሔር ማደሪያ በሆነው በቤተ መቅደሱ፥ የእስራኤል ነገዶች መሥዋዕት እንዲያቀርቡባት፥ ለትውልድ ሁሉ ለዘለዓለም ተቀድሳና ታንፃ ነበር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 እኔም ሕፃን ሆኜ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ጋር በሀ​ገሬ ሳለሁ የአ​ባቴ የን​ፍ​ታ​ሌም ወገ​ኖች ሁሉ፥ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ በእ​ርሷ ይሠዉ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ ከመ​ረ​ጣት የል​ዑል ቤተ መቅ​ደስ ለት​ው​ልድ ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ከታ​ነ​ጸ​ባ​ትና ከተ​ቀ​ደ​ሰ​ባት ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወጥ​ተው ካዱ።

See the chapter Copy




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:4
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements