ቲቶ 2:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ጐልማሶችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲቈጣጠሩ ምከራቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እንዲሁም ወጣት ወንዶች ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እንዲሁም ጐልማሶች ራሳቸውን በመቈጣጠር እንዲኖሩ ምከራቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው። See the chapter |