ቲቶ 2:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 አንተ ግን ከእውነተኛ አስተምሮ ጋር የሚጣጣመውን ነገር አስተምር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 አንተ ግን ከትክክለኛው ትምህርት ጋራ ተስማሚ የሆነውን አስተምር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 አንተ ግን ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት አስተምር፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። See the chapter |