Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሩት 3:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ሩትም፦ “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ሩትም፣ “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ሩትም “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ሩትም፦ የተናገርሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ አለቻት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ሩትም “የተናገርሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ፤” አለቻት።

See the chapter Copy




ሩት 3:5
4 Cross References  

ልጆች ሆይ! ይህ ለጌታ ደስ የሚያሰኝ ነውና በሁሉ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ።


ልጆች ሆይ! ተገቢ ነውና ለወላጆቻችሁ በጌታ ታዘዙ።


በሚተኛም ጊዜ፥ የሚተኛበትን ስፍራ ተመልከቺ፥ ገብተሽም ከግርጌው በኩል ልብሱን ገልጠሽ በእግሩ አጠገብ ተኚ፤ ምን ማድረግ እንደሚገባሽ እርሱ ራሱ ይነግርሻል።”


ስለዚህ ወደ አውድማው ወረደች፥ አማትዋም ያዘዘቻትን ሁሉ አደረገች።


Follow us:

Advertisements


Advertisements