ሮሜ 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የሞተስ ከኃጢአት ነጻ ወጥቶአልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምክንያቱም የሞተ ከኀጢአት ነጻ ወጥቷል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የሞተ ሰው ለኃጢአት ከመገዛት ነጻ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የሞተስ ከኀጢአት ነጻ ወጥቶአል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7-8 ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤ See the chapter |