ሮሜ 5:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ጽናትም የተፈተነ ባሕርይን ያስገኝልናል፥ የተፈተነ ባሕርይም ተስፋን፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ትዕግሥት ጽናትን፣ ጽናት የተፈተነ ባሕርይን፣ የተፈተነ ባሕርይ ተስፋን፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ከትዕግሥትም በፈተና መጽናት፥ ከመጽናትም ተስፋ ይገኛል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ትዕግሥትም መከራ ነው፤ በመከራም ተስፋ ይገናል። See the chapter |