ሮሜ 4:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው የተባረከ ነው።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ኀጢአቱን፣ ጌታ ከቶ የማይቈጥርበት ሰው ምስጉን ነው።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቈጥርበት ሰው የተባረከ ነው!” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እግዚአብሔርም በደሉን የማይቈጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው። See the chapter |