Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሮሜ 3:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 የሰላምን መንገድ አያውቁም፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የሰ​ላ​ምን መን​ገድ አያ​ው​ቋ​ትም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17-18 የሰላምንም መንገድ አያውቁም። በዓይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።

See the chapter Copy




ሮሜ 3:17
7 Cross References  

የሰላምን መንገድ አያውቁም፤ በአካሄዳቸውም ፍትህ የለም፤ መንገዳቸውን አጣመዋል፥ የሚሄድባትም ሁሉ ሰላምን አያውቅም።


እንግዲህ በእምነት ስለጸደቅን፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን፤


እርሱም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል፤ እግሮቻችንንም ወደ ሰላም መንገድ ይመራል።”


ወደ ሕይወት የሚወስደው በር ጠባብ፥ መንገዱም ቀጭን ነውና፤ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።


ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።


ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤


“በዐይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements