Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሮሜ 3:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 “አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቷል፤”

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 “አፋቸው ርግማንና ምሬት ሞልቶበታል።”

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አፋ​ቸው መራራ ነው፤ መር​ገ​ም​ንም የተ​ሞላ ነው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤

See the chapter Copy




ሮሜ 3:14
5 Cross References  

አፉ በመርገም፥ በሽንገላና በዐመፃ የተመላ ነው፥ ከምላሱ በታች ተንኰልና ክፋት አሉ።


ሕግህን እንዳይረሱ አትግደላቸው፥ አቤቱ ጋሻዬ፥ በኃይልህ በትናቸው አውርዳቸውም።


ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣሉ፤ ወንድሞቼ ሆይ! ይህ ሊሆን አይገባም።


መራርነትና ንዴት ቁጣም፥ ጩኸትና ስድብን ሁሉ፥ ከክፋት ሁሉ ጋር ከእናንተ ዘንድ ይወገድ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements