ሮሜ 14:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እንግዲህ በእናንተ ያለው መልካም ነገር እንዲሰደብ አታድርጉ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 መልካም ነው ብለህ የምታስበው ነገር ክፉ ተብሎ እንዲነቀፍ አታድርግ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 እንግዲህ በእናንተ ዘንድ መልካም የሆነውን ነገር ሌሎች እንዲነቅፉት አታድርጉ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እንግዲህ ጌታችን የሰጠንን መልካሙን ነገር አታሰድቡ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 እንግዲህ ለእናንተ ያለው መልካም ነገር አይሰደብ፤ See the chapter |