ሮሜ 11:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 “የጌታን ልብ የሚያውቅ ማን ነው?” “ወይስ አማካሪው የሆነ ማን ነው? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 “የጌታን ልብ ያወቀ ማን ነው? አማካሪውስ የነበረ ማን ነው?” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 “የጌታን አሳብ የሚያውቅ ማነው? የእርሱ አማካሪ የሚሆንስ ማነው? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 “የእግዚአብሔርን ዐሳቡን ማን ያውቃል? ወይስ ማን ተማከረው? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 የጌታን ልብ ያወቀው ማን ነው? See the chapter |