ሮሜ 10:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መጽሐፍ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም” ይላልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መጽሐፍ እንደሚለው፣ “በርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በቅዱስ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፦ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መጽሐፍ፥ “የሚያምንበት ሁሉ አያፍርም” ብሎአል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና። See the chapter |