ሮሜ 10:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃል፥ በአፉም መስክሮ ይድናልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰው በልቡ ሲያምን ይጸድቃል፤ በአፉም ሲመሰክር ይድናል፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በልቡ የሚያምን ይጸድቃልና፤ በአፉም የሚመሰክር ይድናልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። See the chapter |