ራእይ 21:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርሷ ያመጣሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሕዝቦች ግርማና ክብር ወደ እርሷ ይገባል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የመንግሥታት ገናናነትና ክብር ወደ እርስዋ ይገባሉ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። See the chapter |