መዝሙር 95:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ምስጋና ይዘን ፊቱ እንቅረብ፤ በዝማሬም እናወድሰው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ወደ ፊቱ ቀርበን እናመስግነው፤ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል! See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 እግዚአብሔርንም አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ። See the chapter |