Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 94:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 አቤቱ፥ የልቤ መረበሽ በበዛ መጠን፥ ማጽናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 የውስጤ ጭንቀት በበዛ መጠን፣ ማጽናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 አስጨናቂ ሐሳብ ልቤን በሞላው ጊዜ ማጽናናትህ ደስታን ሰጠኝ።

See the chapter Copy




መዝሙር 94:19
12 Cross References  

አምላክ ሆይ፥ ጩኸቴን ስማ፥ ጸሎቴንም አድምጥ።


ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች።


ነፍሴ፦ እግዚአብሔር እድል ፈንታዬ ነው፥ ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ አለች።


Follow us:

Advertisements


Advertisements