መዝሙር 92:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃጢአተኞች እንደ ሣር ቢበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ቢለመልሙ፥ ለዘለዓለም ዓለም እንደሚጠፉ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 አንተ ግን እግዚአብሔር ሆይ! ለዘለዓለም የሁሉ በላይ ነህ። See the chapter |