Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 89:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

40 የአገልጋይህን ኪዳን አፈረስህ፥ ዘውዱንም በምድር አረከስህ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

40 ቅጥሩን ሁሉ አፈራረስህ፤ ምሽጉንም ደመሰስህ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

40 ቅጽሮቹን አፈራርሰሃል፤ ምሽጎቹንም ደምስሰሃል።

See the chapter Copy




መዝሙር 89:40
10 Cross References  

ቅርንጫፎችዋንም እስከ ባሕር፥ ቡቃያዋንም እስከ ወንዙ ዘረጋች።


ቤት። ጌታ የያዕቆብን ማደሪያዎች ሁሉ ዋጠ፥ አልራራምም፥ በመዓቱ የይሁዳን ሴት ልጅ አምቦች አፈረሰ፥ ወደ ምድርም አወረዳቸው መንግሥቱንና አለቆችዋን አረከሰ።


ሄ። ጌታ እንደ ጠላት ሆነ፥ እስራኤልን ዋጠ፥ አዳራሾችዋን ሁሉ ዋጠ፥ አምቦችዋን አጠፋ፥ በይሁዳም ሴት ልጅ ኀዘንና ልቅሶ አበዛ።


እርሱንና ቤቱን በዙሪያውም ያሉትን ሁሉ አላጠርህለትምን? የእጁን ሥራ ባርከህለታል፥ ንብረቱም በምድር ላይ በዝቶአል።


በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም።


ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ።


ቁጣዬንም አፈስስብሃለሁ፥ በመዓቴም እሳት አነድብሃለሁ፥ ማጥፋትንም ለሚያውቁ ለጨካኞች ሰዎች እጅ አሳልፌ እሰጥሃለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements