Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 89:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

See the chapter Copy




መዝሙር 89:31
5 Cross References  

አይለወጡምና፥ እግዚአብሔርንም አልፈሩትምና ከጥንት ጀምሮ የነበረ እግዚአብሔር ሰምቶ ያጐሰቁላቸዋል።


ጌታን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችኋልም።”


ከአንተ በፊት ካስወገድሁት ከሳኦል ምሕረቴን እንዳራቅሁ ከእርሱ ግን አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ ታላቅ ክፋት ሠርተናል፤ ለአገልጋይህ ለሙሴ ያዘዝኸውን ሕጎች፥ ትእዛዛትና ፍርድ አልጠበቅንም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements