መዝሙር 81:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ እኔ ጌታ አምላክህ ነኝና፥ አፍህን አስፋ እሞላዋለሁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 “ሕዝቤ ግን አላደመጠኝም፤ እስራኤልም እጅ አልሰጥ አለኝ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “ሕዝቤ ግን እኔን አልሰማኝም፤ እስራኤል አልታዘዘልኝም። See the chapter |