መዝሙር 8:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 በእጆችህም ሥራ ሁሉ ላይ ሾምኸው፥ ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 በጎችንና ላሞችን ሁሉ፣ የዱር አራዊትንም፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 በጎችንና ከብቶችን፥ የዱር አራዊትንም፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በጎችንም በሬዎችንም ሁሉ፥ ደግሞም የምድረ በዳውን እንስሶች፥ See the chapter |