መዝሙር 78:68 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)68 የይሁዳን ወገን ግን መረጠ፥ የወደደውን የጽዮንን ተራራ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም68 ነገር ግን የይሁዳን ነገድ፣ የወደዳትን የጽዮንን ተራራ መረጠ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም68 ነገር ግን የይሁዳን ነገድና በጣም የሚወዳትን የጽዮንን ተራራ መረጠ። See the chapter |