መዝሙር 78:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 በምድረ በዳ ምን ያህል አስቈጡት፥ በበረሃም አሳዘኑት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 በምድረ በዳ ስንት ጊዜ ዐመፁበት! በበረሓስ ምን ያህል አሳዘኑት! See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 በበረሓ ሳሉ ብዙ ጊዜ በእርሱ ላይ ዐመፁ፤ በምድረ በዳም ብዙ ጊዜ አሳዘኑት። See the chapter |