መዝሙር 78:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ቀኖቻቸውም በከንቱ አለቁ፥ ዓመቶቻቸውም በሽብር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ስለዚህ ዘመናቸውን በከንቱ፣ ዕድሜያቸውንም በድንጋጤ ጨረሰ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ስለዚህ ዕድሜአቸውን እንደ እስትንፋስ አሳጠረ፤ ሕይወታቸውም በሽብር እንዲያልቅ አደረገ። See the chapter |