መዝሙር 78:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ይበሉም ዘንድ መናን አዘነበላቸው፥ የሰማይንም እህል ሰጣቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ይበሉም ዘንድ መና አዘነበላቸው፤ የሰማይንም መብል ሰጣቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ይበሉት ዘንድ ለሕዝቡ መናን አዘነበላቸው፤ የሰማይንም ምግብ ሰጣቸው። See the chapter |