መዝሙር 78:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የተመኙትን መብል እየጠየቁ፥ እግዚአብሔርን በልባቸው ፈተኑት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እጅግ የተመኙትን ምግብ በመጠየቅ፣ እግዚአብሔርን በልባቸው ተፈታተኑት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የተመኙትን ምግብ በመጠየቅ ሆን ብለው እግዚአብሔርን ተፈታተኑት። See the chapter |