Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 72:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎቶች ተፈጸሙ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎት እዚህ ላይ ተፈጸመ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎት እዚህ ላይ ተፈጸመ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከእ​ን​ቅ​ልፍ እን​ደ​ሚ​ነቃ፥ አቤቱ፥ በከ​ተ​ማህ ምል​ክ​ታ​ቸ​ውን ታስ​ነ​ው​ራ​ለህ።

See the chapter Copy




መዝሙር 72:20
4 Cross References  

የዳዊት የመጨረሻ ቃሉ ይህ ነው። ከፍ ከፍ የተደረገው፥ በያዕቆብ አምላክ የተቀባው፥ የእስራኤል ተወዳጁ ዘማሪ የሆነው፥ የእሴይ ልጅ የዳዊት የትንቢት ቃል ይህ ነው፤


እየባረካቸውም ከእነርሱ ተለየ፤ ወደ ሰማይም ዐረገ።


አንተም እንዲህ በል፦ ‘እኔ ከማመጣባት ክፉ ነገር የተነሣ እንዲሁ ባቢሎን ትሰጥማለች አትነሣምም።’ ” የኤርምያስ ቃላት እስከዚህ ድረስ ነው።


በስንዴ ፋንታ አሜከላ፥ በገብስም ፋንታ ኩርንችት ይውጣብኝ።” የኢዮብ ቃል ተፈጸመ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements