መዝሙር 72:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ለችግረኛና ለምስኪን ይራራል፥ የችግረኞችንም ነፍስ ያድናል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ለድኾችና ለችግረኞች ይራራል፤ ድኾችንም ከሞት ያድናል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ለድኾችና ለደካሞች ይራራል፤ በችግር ላይ ያሉትንም ሰዎች ከሞት ያድናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እንዲህም አልሁ፥ “በውኑ ልቤን በከንቱ አጸደቅሁአትን?” እጆቼንም በንጽሕና አጠብሁ። See the chapter |