Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 69:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና፥ የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቆአልና።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ነፍሴን በጾም ባስመረርሁ ጊዜ፣ እነርሱ ሰደቡኝ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 በምጾምበት ጊዜ በጣም አለቀስኩ፤ በዚህም ተሰደብኩ።

See the chapter Copy




መዝሙር 69:10
5 Cross References  

እኔስ እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስሁ፥ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፥ ጸሎቴም ወደ ብብቴ ተመለሰ።


ጠላቶቼ ቃልህን ረስተዋልና የቤትህ ቅንዓት አቀለጠኝ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements