መዝሙር 68:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 አለቆች ቀደሙ፥ መዘምራንም ተከተሉ፥ ከበሮን በሚመቱ በቈነጃጅት መካከል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እግዚአብሔርን በጉባኤ አመስግኑት፤ ከእስራኤል ምንጭ የተገኛችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እነርሱም፦ “በሕዝቡ ጉባኤ መካከል አምላክን አመስግኑ! በእስራኤል ጉባኤ መካከል እግዚአብሔርን አመስግኑ!” ይላሉ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 አንተ የቀሠፍኸውን እነርሱ ተከትለዋልና፥ በቍስሌም ላይ ቍስልን ጨመሩብኝ። See the chapter |