መዝሙር 68:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት የምስጋና መዝሙር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እግዚአብሔር ይነሣ፤ ጠላቶቹ ይበተኑ፤ የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እግዚአብሔር ይነሣ! ጠላቶቹም ይበተኑ! የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ! See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 አቤቱ፥ ውኃ እስከ ነፍሴ ደርሶብኛልና አድነኝ። See the chapter |