መዝሙር 66:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በልቤስ በደልን አይቼ ብሆን ጌታ አይሰማኝም ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ኀጢአትን በልቤ አስተናግጄ ቢሆን ኖሮ፣ ጌታ ባልሰማኝ ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ኃጢአቴን ሳልናዘዝ በልቤ ሰውሬ ቢሆን ኖሮ፥ እግዚአብሔር ጸሎቴን ባልሰማም ነበር። See the chapter |