መዝሙር 65:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በምድር ዳርቻ ሁሉና በሩቅ ባሕር ውስጥ ላሉ ተስፋቸው የሆንህ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ፥ በጽድቅ፥ በድንቅ ነገሮች መለስክልን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ተራሮችን በብርታትህ መሠረትህ፤ ኀይልንም ታጥቀሃል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በኀይልህ ተራራዎችን አጽንተሃል፤ ብርታትንም ታጥቀሃል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ባሕርን የብስ አደረጋት፥ ወንዙንም በእግር ተሻገሩ፤ በዚያ በእርሱ ደስ ይለናል። See the chapter |