መዝሙር 6:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 አቤቱ፥ ተመለስ ነፍሴንም አድናት፥ ስለ ቸርነትህም አድነኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በሞት የሚያስታውስህ የለምና፤ በሲኦልስ ማን ያመሰግንሃል? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ከሞቱት መካከል አንድም የሚያስታውስህ የለም። በመቃብርስ ሆኖ የሚያመሰግንህ ማነው? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በሞት የሚያስብህ የለምና፥ በሲኦልም የሚያመሰግንህ ማን ነው? See the chapter |