መዝሙር 59:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ምግብ ፍለጋ ይንከራተታሉ፣ ካልጠገቡም ያላዝናሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እነርሱ ምግብ ለማግኘት እንደሚቅበዘበዙና በቂ ምግብ ካላገኙም እንደሚያላዝኑ ውሾች ናቸው። See the chapter |