መዝሙር 50:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 እኔ ግን ኰርማህን ከበረት፣ ፍየሎችህንም ከጕረኖ የምፈልግ አይደለሁም፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 እንዲሁም ከበረትህ ኰርማዎችን፥ ከጒሮኖህም አውራ ፍየሎችን ልወስድብህ አልፈልግም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ከኀጢአቴ ፊትህን መልስ፥ በደሌንም ሁሉ ደምስስልኝ። See the chapter |