Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 48:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አይተውም ተደነቁ፤ ደንግጠውም ፈረጠጡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ነገር ግን ባዩአት ጊዜ ደነገጡ፤ ፈርተውም ሸሹ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ከክፉ ቀን ለምን እፈ​ራ​ለሁ? ኀጢ​አት ተረ​ከ​ዜን ከበ​በኝ፤

See the chapter Copy




መዝሙር 48:5
5 Cross References  

የሰረገሎቹንም ጎማ አሰረ፥ ወደ ጭንቅም አስገባቸው፤ ግብፃውያንም፦ “ጌታ ግብፃውያንን ይዋጋላቸዋልና ከእስራኤል ፊት እንሽሽ” አሉ።


እነዚህም ነገሥታት ሁሉ ኃይላቸውን አስተባብረው እስራኤልን ለመውጋት መጡ፤ በማሮንም ውኃ አጠገብ በአንድ ላይ ሰፈሩ።


የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በጌታና በመሢሑ ላይ ተማከሩ፦


Follow us:

Advertisements


Advertisements