መዝሙር 48:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እግዚአብሔር በአዳራሾችዋ መጠጊያ ሆኖ ይታወቃል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እነሆ፤ ነገሥታት ተባብረው መጡ፤ አንድ ላይ ሆነውም ገሠገሡ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ከተማይቱን ለማጥቃት ነገሥታት ኀይላቸውን አሰባሰቡ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በጆሮዬ ምሳሌ አደምጣለሁ፥ በበገናም ነገሬን እገልጣለሁ። See the chapter |