መዝሙር 44:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በክፉ ስፍራ አዋርደኸናልና፥ በሞት ጥላም ሰውረኸናልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 የአምላካችንን ስም ረስተን፣ እጃችንንም ወደ ባዕድ አምላክ ዘርግተን ቢሆን ኖሮ፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የአምላካችንን ስም ረስተን ቢሆን፥ ወደ ባዕዳን አማልክት እጆቻችንን ዘርግተን ቢሆን፥ See the chapter |