Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 41:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በላዬ በመተባበር ጠላቶቼ ሁሉ ያንሾካሽካሉ፥ በእኔ ላይም ክፋትን ያስባሉ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 “ምናምንቴ ነገር ይዞታል፤ ከእንግዲህም ከተኛበት አይነሣም።”

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 “ጽኑ ደዌ አድሮበት ለመሞት ተቃርቦአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ከተኛበት አልጋ አይነሣም” ይላሉ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀን ይቅ​ር​ታ​ውን ያዝ​ዛል፥ በሌ​ሊ​ትም እር​ሱን ይና​ገ​ራል፤ ከእኔ ዘንድ የሕ​ይ​ወቴ ብፅ​ዐት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።

See the chapter Copy




መዝሙር 41:8
7 Cross References  

“እግዚአብሔር ትቶታል፥ የሚያድነው የለምና ተከትላችሁ ያዙት።”


ይህች ለዐሥራ ስምንት ዓመት ሰይጣን ያሠራት የአብርሃም ልጅ በሰንበት ቀን ከዚህ እስራት ልትፈታ አይገባምን? አለው።


አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ! በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements