መዝሙር 37:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ብመለስ ግን አጣሁት፥ ፈለግሁት ቦታውንም አላገኘሁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ዳግመኛ በዚያ ሳልፍ፣ እነሆ፣ በቦታው አልነበረም፤ ብፈልገውም አልተገኘም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ነገር ግን ቈይቼ ብመለስ ከስፍራው አጣሁት፤ ብፈልገውም ላገኘው አልቻልኩም። See the chapter |