መዝሙር 37:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሁልጊዜ ይራራል ያበድርማል፥ ዘሩም በበረከት ይኖራል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ሁልጊዜ ቸር ነው፤ ያበድራልም፤ ልጆቹም የተባረኩ ይሆናሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ደግ ሰው ሁልጊዜ በልግሥና ይሰጣል፤ እንዲሁም ያበድራል፤ ልጆቹም የተባረኩ ይሆናሉ። See the chapter |