መዝሙር 31:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ፊትህን በባርያህ ላይ አብራ፥ ስለ ምሕረትህም አድነኝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ እጮኻለሁና አልፈር፤ ክፉዎች ግን ይፈሩ፤ ሲኦል ገብተውም ጸጥ ይበሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 እግዚአብሔር ሆይ! ወደ አንተ በምጣራበት ጊዜ አታሳፍረኝ፤ ክፉዎች ግን ይፈሩ፤ ጸጥ ብለውም ወደ ሲኦል ይውረዱ። See the chapter |