Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 28:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 እንደ ሊባ​ኖስ ላም ያከ​ሳ​ዋል። ተወ​ዳጅ ግን አንድ ቀንድ እን​ዳ​ለው ርኤም ልጅ ነው።

See the chapter Copy




መዝሙር 28:6
6 Cross References  

በተጨነቅሁ ጊዜ ጌታን ጠራሁት፥ መለሰልኝ፥ አሰፋልኝም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements